ማርያምም በዚያ ወራት ተነስታ ወደ ተራራማው አገር ወደ ይሁዳ ከተማ ፈጥና ወጣች። ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማኅፀንዋ ውስጥ ዘለለ፤ በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት፥ በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች፦ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማህፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው። የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል? እነሆ፥ የሰላምታሽ ድምፅ በጆሮዬ በመጣ ጊዜ ፅንሱ በማኅፀኔ በደስታ ዘሎአልና። ከጌታ የተነገረላት ቃል ይፈጸማልና ያመነች ብፅዕት ናት። ሰላም።
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
ANOTHER BIBLE VERSE OF THE DAY: Lamentations 5:19
You, Lord, reign forever; your throne endures from generation to generation. - Lamentations 5:19 --- UN AUTRE VERSET BIBLIQUE DU JOUR : L...

-
https://youtu.be/H0u8yO9kiAA?si=H0a36r89qs2o-W3Z
-
መንግስታት እና መሪዎች ይቀያየራሉ፤ ነገር ግን የመከላከያ ሰራዊት ተግባር እና ሃላፊነት የሀገሪቱን ደህንነት ማስጠበቅ ነው። ስለሆነም የኢፌድሪ (የፌደራል) መከላከያ ሰራዊት በጥንቃቄ እና በሰላም ወደ ተቀደሰ ስፍራዬ ...
-
I firmly believe that the current Secretary General of the United Nations, António Guterres, constitutes a historic mistake on the part o...
No comments:
Post a Comment